Telegram Group & Telegram Channel
«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw



tg-me.com/infobyjoss/1670
Create:
Last Update:

«በሕግ አምላክ»

[ታመነ መንግስቴ ውቤ ነኝ]

—በኢትዮጵያ ተከታታይ ድራማዎች ታሪክ ምናልባትም የመጀመሪያው ና ብቸኛው ሚኒስትር ገጸ ባሕርይ ሆነው የተሳሉበት ፈጠራ ነው።

ሚኒስትሩ በመኪናቸው ሊስትሮ ገጭተው ገድለዋል።

—ከመግጨታቸው ከደቂቃዎች በፊት ለ«ጠቅላይ ሚኒስትሩ»ደውለው «እየነዳሁ ነው»ብለዋቸው ነበር።

—አሁን ወንጀላቸውን እየሸፋፈኑ በርከት ያሉ የድራማውን ክፍል ተሻግረዋል።

—በዚያ ድራማ ላይ እሳት የጎረሰች ጠበቃ አለች።ኤልዳና ይሏታል።

—የሟችን አባት ለፍትሕ ብርሃን ልታበቃ እየታተረች ነው።ብትታፈንም መውጫ የምታጣ ጢስ አትመስልም።

—ደሞ የሚኒስትሩን ወንበር የሚመኙት አሉ።አንዱ'ማ እንዲያውም፦

«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች እስቲ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት ጥቀስልኝ!?»

እያለ ሥልጣን ካማራቸው የወንጀለኛው ሚኒስትር ተቀናቃኞች አንዱን ጠይቆ ነበር።

መልስ አላገኘም...!

—እውነት ግን...«አሁን ካሉት ሚኒስትሮች ... ጠቅላይ ሚኒስትሩን ሊተኩ የሚችሉ ሁለት» ስሞች መጥቀስ የሚቻለው ኢትዮጵያዊ አለ ወይ...!?

—ለሁሉም አገር፣ሕግ፣ሥርዓት እና ትውልድ የሚገዳችሁ በአፍሪካ ሕዳሴ ቴሌቪዥን አገልግሎት(Arts Tv) የሚታየውን «በሕግ አምላክ»ድራማ እንድታዩ ትጋበዛላችሁ!

https://www.tg-me.com/Gazetaw

BY JBC voice🔊📢











Share with your friend now:
tg-me.com/infobyjoss/1670

View MORE
Open in Telegram


JBC voice Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The global forecast for the Asian markets is murky following recent volatility, with crude oil prices providing support in what has been an otherwise tough month. The European markets were down and the U.S. bourses were mixed and flat and the Asian markets figure to split the difference.The TSE finished modestly lower on Friday following losses from the financial shares and property stocks.For the day, the index sank 15.09 points or 0.49 percent to finish at 3,061.35 after trading between 3,057.84 and 3,089.78. Volume was 1.39 billion shares worth 1.30 billion Singapore dollars. There were 285 decliners and 184 gainers.

JBC voice from fr


Telegram JBC voice🔊📢
FROM USA